በልደታ ክ/ከተማ የስራ እና ክህሎት ጽ/ቤት የተከናወኑ ስራዎች ዜና
በልደታ ክ/ከተማ የስራ እና ክህሎት ጽ/ቤት የተከናወኑ ስራዎችን በፎቶ
በልደታ ክ/ከተማ የስራ እና ክህሎት ጽ/ቤት የተከናወኑ ስራዎች በቪዲዮ
በልደታ ክ/ከተማ የስራ እና ክህሎት ጽ/ቤት መግለጫዎች
በ2022 በአዲስ አበባ ልደታ ክ/ከተማ ሰፊ የስራ ዕድልና የተሻለ..
በዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን በመፍታት የተገልጋዮችን እርካታ..
በክ/ከተማው የሚገኙትን ነዋሪዎች አምራች ዜጋ ለማድረግ...
በዘርፉ እድገት የሚጠበቀውን አስተዋጽዖ ለማበርከት በሥሩ..
ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን በበቂ ለማወቅና ለዜጎች...
የስራና ክህሎት ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ ልደታ ክ/ከተማ.
የኢንተርፕራይዝ ዘርፍ ስራዎች አስተባባሪ ልደታ ክ/ከተማ.
የልደታ ክ/ከተማ ም/ስራ አስፈጻሚ እና የስራ እና ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊ
አገራችን ኢትዮጵያ የበለጸገችና መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች ተርታ በማሰለፍ የህዝቧን የኑሮ ሁኔታ ቀጣይነት ባለው መልኩ ለማሻሻል የሚያስችል መዋቅራዊ አደረጃጀት በመፍጠር ፍትሃዊ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን በማረጋገጥ ሀገራዊ የድህነት ቅነሳ ግብን ለማሳካት ከፍተኛ ርብርብ በማድረግ ላይ ትገኛለች፡፡ በክ/ከተማችን የአስተዳደሩን ትኩረት የሚሹ እና በተደራጀ የልማት እና መልካም አስተዳዳር ዕቅድ ምላሽን የሚጠይቁ በርካታ ኢኮኖሚያዊ ፣ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ችግሮች በመኖራቸውና የጥቃቅን ፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ለኢኮኖሚያዊ ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ዕድገት በተለይ ለኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ ትግበራ መሳካት ያለውን ፋይዳ ግምት ውስጥ በማስገባት ከመቸውም ጊዜ በላይ በበቂ አካላዊ እና ስነልቦናዊ ዝግጅት ወደ ትግበራ ገብተናል፡፡ .. Read More
የስራ ስምሪት፣ የሙያ ደህንነትና የገ/ል ዘ/አስተባባሪ ልደታ ክ/ከተማ
የስራ ስምሪት ማስፋፊያ ቡድን መሪ ልደታ ክ/ከተማ
ለስራ እድል ፈጠራ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት የኢንተርፕራይዞችን ተወዳዳሪነት ለማሳደግ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ለማስፋፋት፣ በክ/ከተማችን የተንሰራፋውን ድህነትና ስራ አጥነትን ለመቅረፍ እና የዜጎችን እኩል ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ስትራቴጂ በመቅረጽ ወደ ተግባር ገብቷል፡፡ በዚህም በ2015 በጀት አመት በተደረገ ርብርብ ለበርካታ ዜጎች የስራ ዕድል በመፍጠር ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡፡
ይሁንና ለስራ ፈላጊ ዜጎች የሚያስፈልጓቸውን ድጋፎች በማመቻቸት የስራ እድል ፈጠራ ስራው ውጤታማ ቢሆንም በዘርፉ በከፍተኛ ቁጥር እያደገ የመጣውን የዜጎች የስራ ዕድል ይፈጠርልኝ ጥያቄ ለመመለስ የሚያስችል የአሰራር ስርዓት መዘርጋት፣ ማሻሻል እና በውጤታማነት መምራት አስፈላጊ መሆኑን በመረዳት በ2016 በጀት አመት መንግስታዊ ድጋፎችን እና አገልግሎቶችን በተቀናጀ መልኩ በቁርጠኝነት አጠናክሮ በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡
መድረኩ 2ኛውን ዙር የስራ ላይ ልምምድ ተግባራዊ ለማድረግ ያለመ ሲሆን በመድረኩ ወጣቶችና አምራች ኢንደስትሪ ባለቤቶች ተካተዋል። የልደታ ክፍለ ከተማ ምክትል ስራ አስፈጻሚና የስራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ኤኬታ እንደተናገሩት ስራ አጥ የሆኑ ወጣቶችን በተለያዩ ድርጅቶች የስራ ላይ ልምምድ በመስጠት ለቅጥር ዝግጁ ለማድረግ በመንቀሳቀስ ላይ መሆናቸውን...
የክ/ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሰዒድ ዓሊ እንደገለጹት በሩብ ዓመቱ የማህበረሰቡን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራትን በትኩረት አከናውነናል ብለው በዚህም በስራ እድል ፈጠራ፣ በአረንጓዴ ልማት፣ በፕሮጀክት አፈፃፀም፣ ምቹ የትምህርት አካባቢ በመፍጠር፣ በምርት አቅርቦትና ስርጭት፣ በከተማ ግብርና ስራዎችና ሰላምን ከማረጋገጥ ጋር ተያይዞ ውጤታማ ስራዎች ተሰርተዋል...
116ኛው የአገር መከላከያ ሰራዊት ቀን “በተፈተነ ጊዜ ሁሉ የሚጸና የድል ሰራዊት” በሚል መሪ ቃል በመስቀል አደባባይ እተከበረ ነው፡፡ ቀኑን በማስመልከት የኤፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ መከላከያ ታሪኩን የሚያውቅ ታሪክ ጠገብ የአገር መጽናት የሰላም ምልክት መሆኑን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ...
የ2016 እቅድ ለባለድርሻ አካለት በማቅረብ አስፈፃሚና አስተግባሪ አካል በእቅዱ ላይ የጋራ መግባባት ፈጥሮ የተሻለ ተግባር ለመፈፀም የሚያስችል እቅድ እንዲሆንና በውይይት እንዲዳብር ተተንትኖ ለማቅረብ ተችሏል። እቅዱ ላይ በጥንካሬና በክፍተት የታዩትን ባለድርሻ አካላት በውይይቱ ሀሳብ በማንሳትና በእቅዱ በማካተት እቅዱ መዳበር መቻል አለበት በማለት...
የልደታ ክ/ከተማ አስተዳደር የስራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ጽ/ቤት የ5 ወራት ከግንቦት እስከ መስከረም 30 በንቅናቄ እየተከናወኑ ያሉ የተግባር አፈፃፀምን ከባለድርሻ አካላት ጋር ገምግሟል። የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ስንታየሁ ደስታ ስራ እድል መፍጠር ዛሬ ሰርተን ነገ የምናቆመው ሳይሆን ቀን ከለሊት ሁልጊዜ ሰርተን ወጣቱና ሴቱ...
ጽ/ቤቱ የ2015 በጀት ዓመት አፈፃፀምና የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመገምገም የተሻለ አፈጻጸም ለነበራቸው ቡድኖች፣ባለሙያዎች እና ኮሚቴዎች እውቅናና ሽልማት ሰጥቷል። የጽ/ቤቱ ኃላፊ ወ/ሮ ብርቱካን ባህሩ እንደገለጹት በ2015 በጀት ዓመት ዕቅድን መሰረት በማድረግ የተሻለ አገልግሎት በመስጠት ውጤት መመዝገቡን...
የልደታ ክ/ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት በ2015 በጀት ዓመት ውጤታማ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ባለሙያዎች፣ ቡድኖችና ተቋማት እውቅና ሰጥቷል። በእውቅና ፕሮግራሙ የስራ መመሪያ የሰጡት የልደታ ክ/ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሰዒድ ዓሊ እንደተናገሩት አገልግሎት አሰጣጡ ላይ መሻሻሎች አሉ ነገር ግን አሁንም...
የክፍለ ከተማው ምክትል ስራ አስፈጻሚና የግብረ ሀይሉ ዋና ሰብሳቢ አቶ ብርሀኑ ኤኬታ እንደገለጹት ህብረተሰቡ የሚፈልጋቸው የግብርና ምርቶችና የእንስሳት ተዋጽኦዎች በበቂ ሁኔታ ወደ ክ/ከተማው የሸማችና ለበዓሉ በተዘጋጁ ባዛሮች በስፋትና በበቂ ሁኔታ እንደቀረቡ ገልጸዋል። የ2016 ዓ.ም የዘመን መለወጫና ለመጪ በዓላቶች የሚፈለጉ ፣የግብርና ምርቶችና ...
ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በምረቃው ላይ ተገኝተው እንደተናገሩት የአገልግሎት መስጫ ተቋማት ስንገነባ ለተገልጋዩ መቀመጫና ለአገልግሎት መስጫ ስፍራ ብቻ ሳይሆን አገልግሎቱ ቀልጣፋ፣ ፈጣንና ተደራሽ እንዲሆን ለማስቻል ታልሞ መሆን ይኖርበታል እንዲሁም በከተማችን አስተዳደር ወረዳዎችን ስማርት ስናደርግና በቴክኖሎጂ የታገዘ አገልግሎት ...
የልደታ ክፍለ ከተማ የስራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ጽ/ቤት የ2015 በጀት አመት አፈጻጸም ምዘናን መሰረት በማድረግ ለአመራሮች፣ ለአስተባባሪዎች፣ለቡድን መሪዎች ፣ለባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት እውቅና ሰጥቷል፡፡ በአውቅና ፕሮግራሙ ንግግር ያደረጉት የልደታ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሰዒድ ዓሊ እንደተናገሩት ማገልገል...
በምርቃት ፕሮግራሙ ንግግር ያደረጉት የልደታ ክፍለተማ ምክትል ስራ አስፈፃሚና የስራ፣ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ብርሀኑ ኤኬታ እንደተናገሩት በክፍለ ከተማችን ሼዶችና ተለጣፊ ሱቆችን አጠናቀን ዛሬ አስመርቀናል ብለው በቀጣይ ግንባታቸው በመጠናቀቅ ላይ ያሉ ሼዶችን በአጭር ጊዜ አጠናቀን በማስመረቅ የዜጎችን ተጠቃሚነት...
በክ/ከተማችን ለበርካታ ዜጎች የስራ እድል ፈጥረናል፥በፈጠርነው የስራ እድልም በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች የእለት ጉርሳቸውን ከማግኘት አልፈው ጥሪት አፍርተው ቤተሰቦቻቸውን እና ሀገራቸውን እየደገፉ ይገኛሉ። እስካሁን በፈጠርነው የስራ እድል ከአነስተኛ እስከ ከፍተኛ ከእለት ጉርስ ማግኘት እስከ ኤክስፖርት አድራጊ ወጣቶች...
የልደታ ክ/ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሰዒድ ዓሊ ባስተላለፍት መልዕክት በአመለካከትና በክህሎት የተለወጠ ጠንካራ አመራርና ሲቪል ሰርቫንት በመገንባት እና ለተገልጋዩ ከመጓተትና ቢሮ ክራሲ ነፃ የሆነ አገልግሎት በማቅረብ ዘላቂ ሰላምና ልማትን እያረጋገጥን እንቀጥላለን ብለዋል። የአመራሩና የፈፃሚውን የመፈፀም...
የልደታ ክፍለ ከተማ ቴክኒክና ሙያ ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ሄለን መሀመድ በመድረኩ ተገኝተው እንደተናገሩት ወጣቶች በመረጡት ዘርፍ ተሰማርተው ለመስራት በቂ የሙያ ስልጠና መሰጥት አስፈላጊ ነው ያሉ ሲሆን ማንኛውም ስራ ሲሰራ በአንዴ ላናድግበት እንችል ይሆናል ነገር ግን በትጋት ከተሰራ የምንፈልገው ደረጃና...
ውድድሩ በአምስት ወጣቶች መካከል የንግድ ፈጠራ ሀሣብ ተካሂዷል። በክብር እንግድነት ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የአዲስ አበባ የስራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የስራ ስምሪት አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ሰባአዲን ሱልጣን እንደተናገሩት እስከ ዛሬ ድረስ እንደዚህ አይነት ውድድሮች የሚካሄዱት መንግስታዊ ባልሆኑ...
ኤግዚብሽንና ባዛሩ የዝና የከበሩ ማዕድናት ጌጣጌጥና ተዛማጅ ስራዎች በተባለ ኢንዱስትሪ ወርክ ሾፕ ውስጥ ተካሂዷል ። በባዛሩ ላይ ፈጠራ ታክሎቦቸው የተሰሩ እና የውጭ ማሽነሪዎችን የሚተኩ የፈጠራ ባለቤትነት ማረጋገጫ የተገኘባቸው ማሽነሪዎች ፣ ከከበሩ ማዕድናት የተሰሩ ጌጣጌጦች ለእይታ ቀርበዋል። በባዛሩ ላይ...
በግምገማው የተሳተፉት የክፍለ ከተማና የወረዳ የስራ እድል ፈጠራ ም/ቤት አባላት እና የክፍለ ከተማው የዘርፍ ፕሮሰስ ካውንስ አባላት ሲሆኑ የ9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርትና የጽ/ቤቱ ዌብሳይት ገጽ ማስተዋወቅና ማቅረብ ተችሏል። በመድረኩ ተግኝተው ንግግር ያደረጉት የልደታ ክፍለ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ ...
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ባስተላለፍት መልዕክት ከወንዝ ዳርቻና በልማት ምክንያት ለተነሱ ዜጎች በግልፅኝነትና ፍትሀዊነት የሚገባቸውን የመኖሪያ ቤት፣ የመሬትና የካሳ ክፍያ ሰጥተናል ፥አዲስ አበባን ለነዋሪዎቿ ውብ፣ ምቹና አረንጓዴ ለማድረግ የጀመርነውን ጥረት...
የልደታ ክፍለ ከተማ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት። ጽ/ቤቱ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የግንባታ ፕሮጀክት የመሰረተ- ድንጋይ የተጣለበትን 12ኛ ዓመት ክብረ በዓል መነሻ በማድረግ የህዝብ ንቅናቄ እና የገቢ አሰባሰብ መርሀ ግብር አስጀምሯል። የአዲስ አበባ ከተማ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምክትል ኃላፊ...
የልደታ ክ/ከተማ የኑሮ ውድነትና የገበያ ማረጋጋት ግብረ-ሀይል በእሁድ ገበያው ያለውን የምርት አቅርቦትና የግብይት ሁኔታ ተዘዋውሮ ጎብኝቷል። የክ/ከተማው ምክትል ስራ አስፈፃሚና የግብር ሀይሉ ሰብሳቢ አቶ ብርሀኑ ኤኬታ ገበያውን ተዘዋውረው በጎበኙበት ወቅት እንደተናገሩት በእሁድ ገበያው...
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን አሁንም የ"መደመር ትዉልድ"መጽሐፍ ጽፈዉ ለትዉልዳችን መገንቢያ እንዲሆን አበርክተዋል ። በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የተፃፈው የመደመር ትውልድ የተሰኘው መጽሐፍ በልደታ ክፍለ ከተማ ለአንባቢያን ተደራሽ ማድረግ በዛሬው ዕለት...
በአስተዳደሩ " ኢትዮጲያ ታምርት " በሚል መሪ ቃል ከአምራች ኢንዱስትሪዎች ጋር ውይይት ተደርጓል። በውይይቱ ንግግር ያደረጉት የክ/ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሰይድ ዓሊ እንደተናገሩት አምራች ኢንዱስትሪዎች ያለንን ፀጋ ተጠቅማቹህ ጥራት ያላቸው ተኪ ምርቶች በማምረት በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ...
በልደታ ክ/ከተማ "ኢትዮጲያ ታምርት" በሚል መሪ ቃል ከአምራች ኢንዱስትሪዎች ጋር ምክክር ተደርጓል። በፕሮግራሙ ሪፖርት ያቀረቡት የስራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ጽ/ቤት ምክትል ሀላፊ አቶ ጌታሁን ሀይለማሪያም እንደተናገሩት አምራች ኢንዱስትሪዎችን በመደገፍና በማበረታታት ከውጭ የሚገቡ...
ጽ/ቤቱ አለም አቀፍ የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ ምቹ የስራ ሁኔታ ለሴት ሰራተኞች"በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ አካሂዷል። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ፣ ኢንተርፕራይዝ ኢንደስትሪ ልማት ቢሮ የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ዘርፍ የስልጠና ባለሙያ ወ/ሮ አበባ ገብሩ እንደገለጹት ሴቶች ኢኮኖሚያዊ፣...
በሀገር ደረጃ የተጀመረዉን ሪፎርም በማስረጽ የአገልግሎት አሰጠጡን ተደራሽ፣ ግልጽና ወጪ ቆጣቢ በማድረግ የጽ/ቤቱን ራዕይ እና ተልዕኮ ለማሳካት ዘመን የወለዳቸውን የቴክኖሎጂ ዉጤቶች አቀናጅቶ ውጤታማ ስራ ለማከናወን እየተደረገ ያለዉ እንቅስቃሴ ከመቼውም ጊዜ በላይ የተሻለ ነዉ፡፡ የስራ አካባቢን ሳቢ ፣ ፅዱና ምቹ ከማድረግ ጋር ተያይዞም በጽ/ቤቱ ለአገልግሎት አሰጣጥ ከፍተኛ ችግር ፈጥሮ የነበረውን የተከማቸ ፋይል በማንሳት ፤ የካይዘንን ፍልስፍና ተግባራዊ በማድረግ የፈጻሚውን አቀማመጥ በማስተካከል ችግር የነበረባቸውን የፈጻሚ ወንበሮች በመለወጥና በማደስ ቢሮውን የማሳመር ተሰርቷል፡፡ በተጨማሪም ለሰራተኞች ዩኒፎርም ማሰፋት ተችሏል፡፡ Visit our Web App
የኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንዱስትሪዎች ማምረቻ፣ ማሳያ እና መሸጫ ሼዴና ህንጻ በኢንዱስትሪ መንደሮች፣ በክላስተር ማዕከላትና በገበያ ማዕከላት ማስገንባት እንዲችል ከሚመለከተው አካል የለማ መሬት ይረከባል፤ ካርታ የላሊቸው ነባር ይዞታዎች ካርታ እንዲሰራላቸው ያመቻቻል ፤ የተገነቡትን ያስተላልፋል፤ ያስተዳድራል...
MM
አምራች ኢንዱስትሪዎችን በመደገፍና በማበረታታት ከውጭ የሚገቡ በማምረት በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ እየሆኑ እንዲመጡ ጥረትተደርጓል፡፡...
ለክ/ከተማ ነዋሪው ቀልጣፋና ውጤታማ አገልግሎት ከመስጠት እና ምቹ ሁኔታ ከመፍጠር አንጻር አመራሩ ባደረገው ጥናት መሰረት ክፍተት የነበረበትን ክፍተት የነበረባቸዉን አሰራሮች በመለየትና በማጥራት የማሻሻያ እርሚጃዎችን በመዉሰድ የተሻለ ዉጤት ማምጣት ተችሏል፡፡...
የስራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስቱሪ ልማት ጽ/ቤት በዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን በመፍታት የተገልጋዮችን እርካታ በማሻሻል ለከተማው ዕድገት የድርሻውን እንዲያበረክት እና የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ እየሠራ ይገኛል፡፡...
ኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች ለተወዳዳሪነታቸው እንቅፋት የሆኑ ጉዳዩችን በጥናት በመለየት መፍትሔ እንዲያገኙ በማድረግ ፤ ምርጥ ተሞክሮዎችን ከሀገር ውስጥ እና ከውጭ ሀገር ለይቶ እያጠና፣ ይቀምራል፣ ያስተገብራል፣ ውጤታማነቱን ይከታተላል፤....
ኢንተርኘራይዞችና አምራች ኢንደስትሪዎች የተሰማሩበትን የስራ ዘርፍ በአግባቡ ማካሄድ የሚያስችላቸው የብድር፣ የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ አገልግሎት ድጋፍና ክትትል ይደረግላቸዋል፤ የመስሪያና መሸጫ ቦታ ይሰጣቸዋል፤ እርስ በእርስ በግብዓት አቅርቦት፣ በምርትና በቴክኖሎጂ ትስስር እንዲፈጥሩ ያደርጋል፤ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር የገበያ ትስስር ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያደርጋል፡፡...
jobscommission
If you have any question please do not hesitate to call or contact us. Our Address is infrot of Federal Higher Court, Lideta Subcity Administration Buildind 1st Floor, Addis Ababa, Ethiopia. +251118134145 2022
© 2023 Lideta Subcity Labor E/I/D/Office. Designed by Markos MG 0912689710.