በልብስ ስፌት ፤ በቆዳና የቆዳ ዉጤቶች እንዲሁም በእንጨት ስራ ስልጠና የጨረሳችሁና ሲኦሲና ሰርቴፊከት ያላችሁ የወረዳችን ነዋሪ የሆናችሁ ስራ ፈላጊ ወጣቶች እና ሴቶች በወረዳዉ ህንፃ 2ኛ ፎቅ የስራ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ጽ/ቤት መረጃችሁን ይዛችሁ በመምጣት እንድትመዘገቡ እናሳዉቃለን፡፡
በልብስ ስፌት ፤ በቆዳና የቆዳ ዉጤቶች እንዲሁም በእንጨት ስራ ስልጠና የጨረሳችሁና ሲኦሲና ሰርቴፊከት ያላችሁ የወረዳችን ነዋሪ የሆናችሁ ስራ ፈላጊ ወጣቶች እና ሴቶች በወረዳዉ ህንፃ 2ኛ ፎቅ የስራ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ጽ/ቤት መረጃችሁን ይዛችሁ በመምጣት እንድትመዘገቡ እናሳዉቃለን፡፡
በልብስ ስፌት ፤ በቆዳና የቆዳ ዉጤቶች እንዲሁም በእንጨት ስራ ስልጠና የጨረሳችሁና ሲኦሲና ሰርቴፊከት ያላችሁ የወረዳችን ነዋሪ የሆናችሁ ስራ ፈላጊ ወጣቶች እና ሴቶች በወረዳዉ ህንፃ 2ኛ ፎቅ የስራ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ጽ/ቤት መረጃችሁን ይዛችሁ በመምጣት እንድትመዘገቡ እናሳዉቃለን፡፡
በልብስ ስፌት ፤ በቆዳና የቆዳ ዉጤቶች እንዲሁም በእንጨት ስራ ስልጠና የጨረሳችሁና ሲኦሲና ሰርቴፊከት ያላችሁ የወረዳችን ነዋሪ የሆናችሁ ስራ ፈላጊ ወጣቶች እና ሴቶች በወረዳዉ ህንፃ 2ኛ ፎቅ የስራ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ጽ/ቤት መረጃችሁን ይዛችሁ በመምጣት እንድትመዘገቡ እናሳዉቃለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን +251112733296 ይደዉሉ ወይም በኢሜይል አድራሻችን admin@lidetaw5jobcreation.gov.et ይፃፉልን....................................፡፡ በ2022 የአዲስ አበባ ከተማ ሰፊ የስራ ዕድልና የተሻለ ገቢ የፈጠሩ ለኢንዱስትሪ ልማት ሰፊ መሰረት የጣሉ ልማታዊ አስተሳሰብ ያዳበሩ ብቁና ተወዳዳሪ ጥቃቅን፣አነስተኛና ታዳጊ መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ከተስፋፋባቸው መካከለኛ ገቢ ካላቸዉ የአፍሪካ ከተሞች ቀዳሚ
ሆና ማየት ፡፡
ከዘርፉ ልማት አስፈፃሚና ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በራሳቸው ጥረትና በመንግስት ድጋፍ ለራሳቸውና ለሌሎች የስራ ዕድል የፈጠሩ ነባር ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በዘርፉ ስትራቴጂ የተቀመጡ መንግስታዊ ድጋፎችን በመስጠት አስተማማኝ የስራ ዕድልና ለኢንዱስትሪ ልማቱ መሰረት የሚጥሉ ኢንተርፕራይዞችን ማስፋፋትና ማጠናከር፡፡
የስራ አጥ ካርድ ለማዉጣት
በጥቃቅንና አነስተኛ በግልም ይሁን በህብረት ሽርክና ለመደራጀት
በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 የስራ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ጽ/ቤት በግልም ሆነ በማህበር ሲደራጁ በኦንላይን የንግድ ስም ለማጣራት፤ አዲስ የንግድ ምዝገባ/ፍቃድ ለማዉጣት፤ ለማሳደስ፤ ለማሻሻል የሚጠበቅቦት ክፍያ እና መስፈርቶች
እንኳን ለ4ኛዉ ዙር የአባይ ግድብ ሙሌት መጀመር አደረሰን!!
እንደጀመርነዉ እንጨርሰዋለን፡፡
#ግድባችን
በፍትሀዊና እኩልነት መርህ የምንገነባዉ
የቀን ሀይላችን፤ የሌት ብርሀናችን፤ የየዕለት ስንቃችን ነዉ፡፡
#It Is My Dam!!
#8100 A