Markos Latest News መጋቢት 27, 2015.

NEWS

  • ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ከወንዝ ዳርቻና በልማት ለተነሱ የመኖሪያ ቤት አስተላለፉ።
    መጋቢት 25, 2015.


    የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ባስተላለፍት መልዕክት ከወንዝ ዳርቻና በልማት ምክንያት ለተነሱ ዜጎች በግልፅኝነትና ፍትሀዊነት የሚገባቸውን የመኖሪያ ቤት፣ የመሬትና የካሳ ክፍያ ሰጥተናል ፥አዲስ አበባን ለነዋሪዎቿ ውብ፣ ምቹና አረንጓዴ ለማድረግ የጀመርነውን ጥረት የከተማችን ነዋሪዎች ማገዝ ይኖርባቸዋል ብለው ከተማችን ስትለማ ከማንም በላይ ተጠቃሚው ነዋሪዎቿ ናቸው ሲሉ ገልፀዋል። ..

ዜና

  • "ለዉጡ እንደ ሃገር አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ነዉ።" አቶ ሰኢድ አሊ

    የልደታ ክ/ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ

    መጋቢት 24, 2015.


    ኢትዮጵያን ወደ ብልጽግና ለመወስድ ትክክለኛ አቅጣጫ የያዘ ፥ ከምስቅልቅል ጎዳና ያወጣ ፥ብዙ ስኬት ያየንበት ነዉ ። የለውጥ ሒደት አልጋ በአልጋ አይደለም ። ፈተና የነበረበት እየተጋፈጠ ወደ ድል የቀየረ ነዉ

    በቀጠዩ ጉዟችን ፋትህና እኩልነት አብሮነታችን ና ወንድማማችነት ፧ እያጠናከርን ልዩነቶች በዉይይት ና በሃሳብ ልእልና በመምራት የህዝቦችን የጋራ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንተጋለን።....

ODUU

  • የግብርና ምርቶች በቂ አቅርቦት አለ፤ ህዝቡም በተመጣጣኝ ዋጋ እየሸመተ ይገኛል ተባለ፡፡
    መጋቢት 16, 2015.


    የልደታ ክ/ከተማ የኑሮ ውድነትና የገበያ ማረጋጋት ግብረ-ሀይል በእሁድ ገበያው ያለውን የምርት አቅርቦትና የግብይት ሁኔታ ተዘዋውሮ ጎብኝቷል።

    የክ/ከተማው ምክትል ስራ አስፈፃሚና የግብር ሀይሉ ሰብሳቢ አቶ ብርሀኑ ኤኬታ ገበያውን ተዘዋውረው በጎበኙበት ወቅት እንደተናገሩት በእሁድ ገበያው የግብርና ምርቶች በበቂ ሁኔታ መቅረባቸውንና ማህበረሰቡም ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ እየሸመተ መሆኑን ማየት ችለናል ብለዋል።

© 2023 Lideta Subcity Job Creation. Designed by Markos Mulat G